ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
ኢትዮጵያን በሚመለከቱ አርዕስት ላይ ከተለያዩ እንግዶች እና በተለያዩት አገሮች ከሚገኙት ወኪሎቻችን ጋር የሚካሄድ ሳምንታዊ የውይይት ዝግጅት ነው።
በሳምንቱ ውስጥ የተከናወነ ወይም የሚከናወን አንድ ዓቢይ ፖለቲካዊ ጉዳይን ያስተነትናል።
የአህጉሩ ዓበይት ርዕሶችን፣ በጀርመን እና በሌሎች የአውሮጳ ሀገራት የሚኖሩ ባለሙያ ኢትዮጵያውያንን ስራ ይዳስሳል።
ወጣት ኢትዮጵያውያንን የሚመለከቱ እና የሚያዝናኑ አርዕስትን እያነሳ ከሚመለከታቸው ጋር በሚደረግ ውይይት የሚጠናቀር ሳምንታዊ ዝግጅት ነው።
ሳምንታዊው ዝግጅት ሳይንሳዊ እና ቴክኒካዊ ጉዳዮችን እና ለህብረተሰቡ የያዙትን ጠቀሜታ ይመለከታል።
በኢትዮጵያ ፣ በአውሮጳ/በዓለም የተካሄዱ የስፖርት ክንውኖችን የሚያስቃኝ ሳምንታዊ ዝግጅት ነው።
በሙዚቃው፣ በትያትር፣ ባጠቃላይ በኪነቱ ዘርፍ ከተሰማሩ አርቲስቶች እና ባከናወኑት ስራ ዝና ካገኙ ግለሰቦች ጋር ጭውውት የሚደረግበት ዝግጅት ነው።
የዕለቱ ዓበይት ጉዳዮች የሚተነተንበት ዝግጅት ነው።
ሳምንታዊው ዝግጅት በኢትዮጵያ፣ በአፍሪቃ እና በመላው ዓለም የተፈጥሮ አካባቢ ሁኔታ፣ የአየር ፀባይ ለውጥ ተፅዕኖ፣ በጤና እና በሴቶች ሁኔታ ላይ ያተኮሩ ጉዳዮች ይቃኙበታል።
በአፍሪቃ ስለተከናወኑ ወይም ስለሚከናወኑ ዓበይት ወቅታዊ ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ዘገባዎች እና ትንታኔዎች የሚታይበት ሳምንታዊ ዝግጅት ነው።
ለኢትዮጵያ እና ለዓለም ኤኮኖሚያዊ ሂደቶች ትኩረት የሚሰጥ ዝግጅት ነው
በተለይ የኢትዮጵያውያን የኪነ ጥበብ ስራዎችን፣ እንዲሁም፣ በጀርመን/አውሮጳ እና በሌሎች ባህሎች መካከል የሚደረገውን ግንኙነት የሚያስቃኝ ሳምንታዊ ዝግጅት ነው።
የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የሳምንቱ አብይ መነጋገሪያ ጉዳይ ይተነተንበታል። ንቁ ተሳታፊዎችም ይቀርቡበታል።
ይኸው ሳምንታዊ ዝግጅት አድማጮች የሚልኩዋቸው አስተያየቶች፣ ጥያቄዎች እና ግጥሞች የሚስተናገድበት መድረክ ነው።